26 ካህኑ የመታሰቢያ ቊርባን እንዲሆን እፍኝ የእህል ቍርባን ከዚያ ወስዶ በመሠዊያው ላይ ያቃጥለው፤ ከዚያም በኋላ ሴቲቱ ውሃውን እንድትጠጣ ያድርግ።
ሙሉ ምዕራፍ ማንበብ ዘኁልቍ 5
ዐውደ-ጽሑፍ ይመልከቱ ዘኁልቍ 5:26