12 “ሌዋውያኑ እጃቸውን በወይፈኖቹ ራስ ላይ ከጫኑ በኋላ ለሌዋውያኑ ማስተስረያ ይሆኑ ዘንድ የኀጢአት መሥዋዕት፣ ሌላውን የሚቃጠል መሥዋዕት አድርገህ ለእግዚአብሔር (ያህዌ) አቅርባቸው።
ሙሉ ምዕራፍ ማንበብ ዘኁልቍ 8
ዐውደ-ጽሑፍ ይመልከቱ ዘኁልቍ 8:12