7 የፈርዖንም ሹማምት፣ “ይህ ሰው እስከ መቼ ወጥመድ ይሆንብናል? አምላካቸውን እግዚአብሔርን (ያህዌ) እንዲያመልኩ ሰዎቹን ልቀቃቸውና ይሂዱ። ግብፅ መጥፋቷን እስካሁን አልተገነዘብህምን? አሉት።
ሙሉ ምዕራፍ ማንበብ ዘፀአት 10
ዐውደ-ጽሑፍ ይመልከቱ ዘፀአት 10:7