ዘፀአት 14:25

መጽሐፍ ቅዱስ፥ አዲሱ መደበኛ ትርጒም

25መንዳት እንዳይችሉም የሠረገላዎቹን መሽከርከሪያዎች አቈላለፈባቸው ግብፃውያኑም፣ “ከእስራኤላውያን እንሽሽ! እግዚአብሔር (ያህዌ) ግብፅን እየተዋጋላቸው ነው” አሉ።

ዘፀአት 14:25 — NASV