ሉቃስ 3:21

መጽሐፍ ቅዱስ፥ አዲሱ መደበኛ ትርጒም

21ሕዝቡ ሁሉ ከተጠመቀ በኋላ ኢየሱስም ተጠመቀ፤ እየጸለየም ሳለ ሰማይ ተከፈተ፤

ሉቃስ 3:21 — NASV