ሉቃስ 8:30

መጽሐፍ ቅዱስ፥ አዲሱ መደበኛ ትርጒም

30ኢየሱስም፣ “ስምህ ማን ነው?” ብሎ ጠየቀው።እርሱም ብዙ አጋንንት ገብተውበት ስለ ነበር፣ “ሌጌዎን” አለው።

ሉቃስ 8:30 — NASV