ሉቃስ 8:33

መጽሐፍ ቅዱስ፥ አዲሱ መደበኛ ትርጒም

33አጋንንቱም ከሰውየው ወጥተው ወደ ዐሣማዎቹ ገቡ፤ የዐሣማውም መንጋ በገደሉ አፋፍ ቊልቊል በመንደርደር ባሕሩ ውስጥ ገብቶ ሰጠመ።

ሉቃስ 8:33 — NASV