9 ከዚያም ሙሴ በትሮቹን ከእግዚአብሔር (ያህዌ) ፊት አውጥቶ ወደ እስራኤላውያን ሁሉ አመጣቸው፤ እነርሱም አዩ፤ እያንዳንዱም ሰው የየራሱን በትር ወሰደ።
ሙሉ ምዕራፍ ማንበብ ዘኁልቍ 17
ዐውደ-ጽሑፍ ይመልከቱ ዘኁልቍ 17:9