23 መልእክተኛውም ለዳዊት እንዲህ አለው፤ “ሰዎቹ አየሉብን፤ እኛንም ለመውጋት ወጥተው እስከ ሜዳው ድረስ መጡ፤ እኛ ግን እስከ ከተማዪቱ ቅጽር መግቢያ ድረስ አሳደን መለስናቸው።
ሙሉ ምዕራፍ ማንበብ 2 ሳሙኤል 11
ዐውደ-ጽሑፍ ይመልከቱ 2 ሳሙኤል 11:23