2 ሳሙኤል 14:20

መጽሐፍ ቅዱስ፥ አዲሱ መደበኛ ትርጒም

20አገልጋይህ ኢዮአብ ይህን ያደረገውም ያለውን ሁኔታ ለመለወጥ ሲል ነው፤ ነገር ግን ጌታዬ የእግዚአብሔርን መልአክ ጥበብ የመሰለ ጥበብ ስላለው፣ በምድሪቱ ላይ የሚሆነውን ነገር ሁሉ ያውቃል።”

2 ሳሙኤል 14:20 — NASV