2 ሳሙኤል 14:33

መጽሐፍ ቅዱስ፥ አዲሱ መደበኛ ትርጒም

33ኢዮአብም ወደ ንጉሡ ሄዶ ይህንኑ ነገረው። ከዚያም ንጉሡ አቤሴሎምን አስጠራው፤ እርሱም መጥቶ በንጉሡ ፊት በግምባሩ ተደፍቶ እጅ ነሣ፤ ንጉሡም አቤሴሎምን ሳመው።

2 ሳሙኤል 14:33 — NASV