29 ንጉሡም፣ “ብላቴናው አቤሴሎም ደኅና ነውን?” ሲል ጠየቀ።አኪማአስም፣ “ኢዮአብ የንጉሡን አገልጋይና እኔንም ባሪያህን ሊልክ ሲል፣ ትልቅ ሁካታ አይቻለሁ፤ ምን እንደሆነ ግን አላወቅሁም” ብሎ መለሰ።
ሙሉ ምዕራፍ ማንበብ 2 ሳሙኤል 18
ዐውደ-ጽሑፍ ይመልከቱ 2 ሳሙኤል 18:29