37 በገዛ ከተማዬ ሞቼ በአባቴና በእናቴ መቃብር አጠገብ እቀበር ዘንድ፣ አገልጋይህን አሰናብተውና ይመለስ፤ ነገር ግን አገልጋይህ ከመዓም እነሆ፤ ከጌታዬ ከንጉሡ ጋር ይሻገር፤ ደስ ያለህንም ነገር አድርግለት።”
ሙሉ ምዕራፍ ማንበብ 2 ሳሙኤል 19
ዐውደ-ጽሑፍ ይመልከቱ 2 ሳሙኤል 19:37