2 ሳሙኤል 4:10

መጽሐፍ ቅዱስ፥ አዲሱ መደበኛ ትርጒም

10የምሥራች ያመጣልኝ መስሎት፣ ‘እነሆ ሳኦል ሞተ’ ብሎ የነገረኝን ሰው ይዤ ጺቅላግ ላይ ገደልሁት፤ እንግዲህ ለዚያ ሰው ስላመጣው ምሥራች የሸለምሁት ይህን ነበር።

2 ሳሙኤል 4:10 — NASV