12 ስለዚህም ዳዊት የራሱን ሰዎች አዘዘ፤ እነርሱንም ገደሏአቸው፤ እጅና እግራቸውንም ቈርጠው በኬብሮን ካለው ኵሬ አጠገብ ሰቀሏቸው። ነገር ግን የኢያቡስቴን ራስ ወስደው ኬብሮን በሚገኘው በአበኔር መቃብር አጠገብ ቀበሩት።
ሙሉ ምዕራፍ ማንበብ 2 ሳሙኤል 4
ዐውደ-ጽሑፍ ይመልከቱ 2 ሳሙኤል 4:12