2 ሳሙኤል 4:7

መጽሐፍ ቅዱስ፥ አዲሱ መደበኛ ትርጒም

7ወደ ቤቱ ውስጥ የገቡት ኢያቡስቴ በመኝታ ክፍሉ ውስጥ ተኝቶ ሳለ ነበር፤ ወግተው ከገደሉትም በኋላ ራሱን ቈርጠው በመውሰድ፣ ሌሊቱን ሁሉ በዓረባ መንገድ ተጓዙ።

2 ሳሙኤል 4:7 — NASV