17 ከዚያም የእግዚአብሔርን ታቦት አምጥተው፣ ዳዊት በተከለለት ድንኳን ውስጥ አግብተው በተዘጋጀለት ስፍራ አኖሩት፤ ዳዊትም የሚቃጠል መሥዋዕትና የኅብረት መሥዋዕት በእግዚአብሔር ፊት አቀረበ።
ሙሉ ምዕራፍ ማንበብ 2 ሳሙኤል 6
ዐውደ-ጽሑፍ ይመልከቱ 2 ሳሙኤል 6:17