ኢዮብ 32:9

መጽሐፍ ቅዱስ፥ አዲሱ መደበኛ ትርጒም

9ጠቢባን የሚሆኑት በዕድሜ የገፉ ብቻ አይደሉም፤የሚያስተውሉም ሽማግሌዎች ብቻ አይደሉም።

ኢዮብ 32:9 — NASV