ዘሌዋውያን 15:4

መጽሐፍ ቅዱስ፥ አዲሱ መደበኛ ትርጒም

4“ ‘ፈሳሽ ነገር የሚወጣው ሰው የተኛበት የትኛውም መኝታ ርኩስ ይሆናል፤ እርሱ የተቀመጠበት ማንኛውም ነገር ርኩስ ይሆናል።

ዘሌዋውያን 15:4 — NASV