18 “ከዚያም መጥቶ በእግዚአብሔር (ያህዌ) ፊት ወዳለው መሠዊያ ይምጣ፤ ለመሠዊያውም ያስተሰርይለት፤ ከወይፈኑና ከፍየሉ ደም ወስዶ የመሠዊያውን ቀንዶች ሁሉ ያስነካ፤
ሙሉ ምዕራፍ ማንበብ ዘሌዋውያን 16
ዐውደ-ጽሑፍ ይመልከቱ ዘሌዋውያን 16:18