7 ከዚህ በፊት ላመነዘሩባቸው አጋንንት ከእንግዲህ ወዲህ ማንኛውንም መሥዋዕት ሊሠዉ አይገባም። ይህ ለእነርሱና ከእነርሱ በኋላ ለሚነሣው ትውልድ ሁሉ የዘላለም ሥርዐት ይሁን።’
ሙሉ ምዕራፍ ማንበብ ዘሌዋውያን 17
ዐውደ-ጽሑፍ ይመልከቱ ዘሌዋውያን 17:7