18 “ ‘ማንኛውም ሰው በወር አበባዋ ጊዜ ከሴት ጋር ግብረ ሥጋ ቢፈጽም፣ የፈሳሿን ምንጭ ገልጦአልና፣ እርሷም የፈሳሿን ምንጭ ገልጣለችና፣ ሁለቱም ከሕዝባቸው መካከል ተለይተው ይጥፉ።
ሙሉ ምዕራፍ ማንበብ ዘሌዋውያን 20
ዐውደ-ጽሑፍ ይመልከቱ ዘሌዋውያን 20:18