ዘሌዋውያን 21:6

መጽሐፍ ቅዱስ፥ አዲሱ መደበኛ ትርጒም

6ለአምላካቸው (ኤሎሂም) የተቀደሱ ይሁኑ፤ የአምላካቸውንም (ኤሎሂም) ስም አያርክሱ። ለእግዚአብሔር (ያህዌ) በእሳት የሚቀርበውን መሥዋዕት የአምላካቸውን (ኤሎሂም) ምግብ ስለሚያቀርቡ ቅዱሳን ይሁኑ።

ዘሌዋውያን 21:6 — NASV