ዘሌዋውያን 26:44

መጽሐፍ ቅዱስ፥ አዲሱ መደበኛ ትርጒም

44በዚህ ሁሉ ግን ከእነርሱ ጋር የገባሁትን ኪዳኔን በማፍረስ፣ በጠላቶቻቸው ምድር ሳሉ ፈጽሜ እስካጠፋቸው ድረስ አልተዋቸውም፤ አልጸየፋቸውምም፤ እኔ እግዚአብሔር አምላካቸው (ያህዌ ኤሎሂም) ነኝ።

ዘሌዋውያን 26:44 — NASV