ዘሌዋውያን 4:10

መጽሐፍ ቅዱስ፥ አዲሱ መደበኛ ትርጒም

10ለኅብረት መሥዋዕት ከሚቀርበው ወይፈን እንዳወጣ ሁሉ ሥቡን ያውጣ፤ ካህኑም የሚቃጠል መሥዋዕት በሚቀርብበት መሠዊያ ላይ ያቃጥለው።

ዘሌዋውያን 4:10 — NASV