ዘሌዋውያን 4:24

መጽሐፍ ቅዱስ፥ አዲሱ መደበኛ ትርጒም

24እጁንም በፍየሉ ራስ ላይ ይጫን፤ የሚቃጠል መሥዋዕት በሚታረድበትም ስፍራ በእግዚአብሔር (ያህዌ) ፊት ይረደው፤ ይህም የኀጢአት መሥዋዕት ነው።

ዘሌዋውያን 4:24 — NASV