ዘሌዋውያን 8:30

መጽሐፍ ቅዱስ፥ አዲሱ መደበኛ ትርጒም

30ቀጥሎም ሙሴ በመቅቢያው ዘይትና በመሠዊያው ላይ ካለው ደም ጥቂት ወስዶ፣ በአሮንና በልብሱ እንዲሁም በአሮን ልጆችና በልብሳቸው ላይ ረጨ፤ በዚህም ሁኔታ አሮንንና ልብሱን፣ ልጆቹንና ልብሳቸውን ቀደሰ።

ዘሌዋውያን 8:30 — NASV