ዘኁልቍ 13:22 NASV

22 በኔጌብ በኩል አልፈው አኪመን፣ ሴሲና ተላሚ የተባሉ የዔናቅ ዝርያዎች ወደሚኖሩበት ወደ ኬብሮን መጡ። ኬብሮን የተመሠረተችው ጣኔዎስ በግብፅ ምድር ከመቈርቈሯ ሰባት ዓመት አስቀድሞ ነበር።

ሙሉ ምዕራፍ ማንበብ ዘኁልቍ 13

ዐውደ-ጽሑፍ ይመልከቱ ዘኁልቍ 13:22