4 እግዚአብሔር (ኤሎሂም) ተገናኘው፤ በለዓምም፣ “እነሆ፤ ሰባት መሠዊያዎች አዘጋጅቻለሁ፤ በእያንዳንዱም ላይ አንድ ኮርማና አንድ አውራ በግ አቅርቤአለሁ” አለው።
ሙሉ ምዕራፍ ማንበብ ዘኁልቍ 23
ዐውደ-ጽሑፍ ይመልከቱ ዘኁልቍ 23:4