7 “የሰለጰዓድ ልጆች ጥያቄ ትክክል ነው፤ በእርግጥ በአባታቸው ዘመዶች መካከል ድርሻቸውን ርስት አድርገህ ልትሰጣቸው ስለሚገባ የአባታቸውን ድርሻ ለእነርሱ አስተላልፍላቸው።
ሙሉ ምዕራፍ ማንበብ ዘኁልቍ 27
ዐውደ-ጽሑፍ ይመልከቱ ዘኁልቍ 27:7