ዘኁልቍ 4:11

መጽሐፍ ቅዱስ፥ አዲሱ መደበኛ ትርጒም

11“በወርቅ መሠዊያ ላይ ሰማያዊ ጨርቅ ዘርግተው በአቆስጣ ቍርበት በመሸፈን መሎጊያዎቹን በየቦታቸው ያስገቡ።

ዘኁልቍ 4:11 — NASV