ዘኁልቍ 4:12

መጽሐፍ ቅዱስ፥ አዲሱ መደበኛ ትርጒም

12“እንዲሁም በመቅደሱ ውስጥ ለአገልግሎት የሚሆኑትን ዕቃዎች በሙሉ ወስደው በሰማያዊ ጨርቅ በአቆስጣ ቍርበት በመሸፈን በመሸከሚያው ሳንቃ ላይ ያስቀምጡት።

ዘኁልቍ 4:12 — NASV