ዘኁልቍ 4:26

መጽሐፍ ቅዱስ፥ አዲሱ መደበኛ ትርጒም

26እንዲሁም በማደሪያውና በመሠዊያው ዙሪያ ያሉትን የአደባባዩን መጋረጃዎች፣ የአደባባዩን ደጃፍ መጋረጃ፣ ገመዶችና ለዚሁ አገልግሎት የሚውሉትን ዕቃዎች ሁሉ ይሸከሙ፤ በዚህም ያገልግሉ።

ዘኁልቍ 4:26 — NASV