2 ባለፈው ሳኦል በእኛ ላይ ነግሦ በነበረ ጊዜ፣ እስራኤልን በጦርነት የምትመራቸው አንተ ነበርህ፤ እግዚአብሔርም፣ ‘ሕዝቤን እስራኤልን ትጠብቃለህ፤ መሪያቸውም ትሆናለህ’ ብሎህ ነበር።”
ሙሉ ምዕራፍ ማንበብ 2 ሳሙኤል 5
ዐውደ-ጽሑፍ ይመልከቱ 2 ሳሙኤል 5:2