2 ሳሙኤል 2:24

መጽሐፍ ቅዱስ፥ አዲሱ መደበኛ ትርጒም

24ኢዮአብና አቢሳ ግን አበኔርን ተከታተሉት፤ እያሳደዱም ወደ ገባዖን ምድረ በዳ በሚወስደው መንገድ ከጋይ አጠገብ ወዳለው ወደ አማ ኰረብታ ሲደርሱ ፀሓይ ጠለቀች።

2 ሳሙኤል 2:24 — NASV