7 ስለዚህ የኢዮአብ ሰዎች፣ ከሊታውያን፣ ፈሊታውያን እንዲሁም ሌሎች ኀያላን ጦረኞች በሙሉ በአቢሳ አዛዥነት ወጡ፤ ከኢየሩሳሌም የወጡትም የቢክሪ ልጅ ሳቤዔን ለማሳደድ ነበር።
ሙሉ ምዕራፍ ማንበብ 2 ሳሙኤል 20
ዐውደ-ጽሑፍ ይመልከቱ 2 ሳሙኤል 20:7