4 እርሱ፣ ደመና በሌለበት፣ በማለዳ ፀሓይ በምትወጣበት ጊዜ፣እንዳለው ብርሃን ነው፤በምድር ላይ ሣርን እንደሚያበቅለው፣ከዝናብም በኋላ እንዳለው የብርሃን ጸዳል ነው።’
ሙሉ ምዕራፍ ማንበብ 2 ሳሙኤል 23
ዐውደ-ጽሑፍ ይመልከቱ 2 ሳሙኤል 23:4