11 በዚህ ጊዜ የጢሮስ ንጉሥ ኪራም ወደ ዳዊት መልክተኞችን ላከ፤ እንዲሁም የዝግባ ዕንጨት፣ አናጢዎችንና ድንጋይ ጠራቢዎችን አብሮ ሰደደ፤ እነርሱም ለዳዊት ቤተ መንግሥት ሠሩለት።
ሙሉ ምዕራፍ ማንበብ 2 ሳሙኤል 5
ዐውደ-ጽሑፍ ይመልከቱ 2 ሳሙኤል 5:11