26 ስለዚህ ስምህ ለዘላለም ታላቅ ይሆናል፤ ሰዎችም፣ ‘የሰራዊት ጌታ እግዚአብሔር የእስራኤል አምላክ ነው!’ ይላሉ። የባሪያህ የዳዊትም ቤት በፊትህ የጸና ይሆናል።
ሙሉ ምዕራፍ ማንበብ 2 ሳሙኤል 7
ዐውደ-ጽሑፍ ይመልከቱ 2 ሳሙኤል 7:26