ዘሌዋውያን 2:10

መጽሐፍ ቅዱስ፥ አዲሱ መደበኛ ትርጒም

10የተረፈውም ቊርባን ለአሮንና ለልጆቹ ይሰጥ፤ ይህም ለእግዚአብሔር (ያህዌ) በእሳት ከሚቀርበው ቊርባን እጅግ የተቀደሰ ክፍል ነው።

ዘሌዋውያን 2:10 — NASV