20 “አሮን ወይም ልጆቹ በተቀቡበት ዕለት ለእግዚአብሔር (ያህዌ) የሚያቀርቡት ቊርባን ይህ ነው፦ የኢፍ አንድ ዐሥረኛው የላመ ዱቄት ግማሹን ለጧት፣ ግማሹን ለማታ የዘወትር የእህል ቊርባን አድርገው ያቅርቡት።
ሙሉ ምዕራፍ ማንበብ ዘሌዋውያን 6
ዐውደ-ጽሑፍ ይመልከቱ ዘሌዋውያን 6:20