9 አንተ ለጽዮን የምሥራችን የምትነግር፤ከፍ ወዳለው ተራራ ውጣ፤አንተ ለኢየሩሳሌም ብሥራት የምትነግር፣ድምፅህን ከፍ አድርገህ ጩኽ።ከፍ አድርገው፤ አትፍራ፤ለይሁዳም ከተሞች፣“እነሆ፤ አምላካችሁ!” በል።
ሙሉ ምዕራፍ ማንበብ ኢሳይያስ 40
ዐውደ-ጽሑፍ ይመልከቱ ኢሳይያስ 40:9