17 በቀረው ዕንጨት የጣዖት አምላኩን ይሠራበታል፤ወድቆ ይሰግድለታል፤ ያመልከዋል፤ወደ እርሱም እየጸለየ፣“አንተ አምላኬ ነህ፤ አድነኝ” ይላል።
ሙሉ ምዕራፍ ማንበብ ኢሳይያስ 44
ዐውደ-ጽሑፍ ይመልከቱ ኢሳይያስ 44:17