ኢሳይያስ 62:11 NASV

11 እግዚአብሔር እስከ ምድር ዳርቻ፣እንዲህ ሲል ዐውጆአል፤“ለጽዮን ሴት ልጅ፣‘እነሆ፤ አዳኝሽ መጥቶአል፤ዋጋሽ በእጁ አለ፤ዕድል ፈንታሽም ከእርሱ ጋር ነው’ በሏት።”

ሙሉ ምዕራፍ ማንበብ ኢሳይያስ 62

ዐውደ-ጽሑፍ ይመልከቱ ኢሳይያስ 62:11