19 የመንግሥታት ዕንቍ፣የከለዳውያን ትምክሕት፣የሆነችውን ባቢሎንን፣ እግዚአብሔር እንደ ሰዶምና እንደ ገሞራ ይገለብጣታል።
ሙሉ ምዕራፍ ማንበብ ኢሳይያስ 13
ዐውደ-ጽሑፍ ይመልከቱ ኢሳይያስ 13:19