18 በዚያ ቀን አምስት የግብፅ ከተሞች በከነዓን ቋንቋ ይናገራሉ፤ የሰራዊት ጌታ የእግዚአብሔርም ወገን ለመሆን ቃል ኪዳን ይገባሉ፤ ከእነዚህም ከተሞች አንዲቱ የጥፋት ከተማ ተብላ ትጠራለች።
ሙሉ ምዕራፍ ማንበብ ኢሳይያስ 19
ዐውደ-ጽሑፍ ይመልከቱ ኢሳይያስ 19:18