1 በሠላሳኛው ዓመት፣ በአራተኛው ወር፣ በአምስተኛው ቀን፣ በኮቦር ወንዝ አጠገብ በምርኮኞች መካከል ሳለሁ፣ ሰማያት ተከፈቱ፤ እኔም የእግዚአብሔርን ራእይ አየሁ።
ሙሉ ምዕራፍ ማንበብ ሕዝቅኤል 1
ዐውደ-ጽሑፍ ይመልከቱ ሕዝቅኤል 1:1