18 ለልጆቻቸው በምድረ በዳ እንዲህ አልኋቸው፤ “የአባቶቻችሁን ሥርዐት አትከተሉ፤ ወጋቸውን አትጠብቁ፤ ራሳችሁንም በጣዖቶቻቸው አታርክሱ።
ሙሉ ምዕራፍ ማንበብ ሕዝቅኤል 20
ዐውደ-ጽሑፍ ይመልከቱ ሕዝቅኤል 20:18