37 አመንዝረዋል እጃቸውም በደም ተበክሎአልና። ከጣዖቶቻቸው ጋር አመነዘሩ፤ የወለዱልኝን ልጆቻቸውን እንኳ ለእነርሱ መብል ይሆኑ ዘንድ በእሳት ሠውተውላቸዋል።
ሙሉ ምዕራፍ ማንበብ ሕዝቅኤል 23
ዐውደ-ጽሑፍ ይመልከቱ ሕዝቅኤል 23:37