ሕዝቅኤል 32:21

መጽሐፍ ቅዱስ፥ አዲሱ መደበኛ ትርጒም

21በመቃብርም ውስጥ ኀያላኑ መሪዎች ስለ ግብፅና ስለ ተባባሪዎቿ፣ ‘ወደ ታች ወርደዋል፤ በሰይፍ ከተገደሉትና ካልተገረዙትም ጋር በአንድ ላይ ተጋድመዋል’ ይላሉ።

ሕዝቅኤል 32:21 — NASV